The Pre-Industrial Foundations

Before the 18th century, technology was primarily focused on human survival, agriculture, and the transmission of knowledge. The Middle Ages & Renaissance (450 – 1750 CE): This era saw the development of the mechanical clock, the compass, and windmills. The most transformative invention was Johannes Gutenberg’s printing press (c. 1450), which triggered an information explosion…

Read More

‎የፓርቲና የመንግስት ተልዕኮን በብቃት ማስፈጸምና መፈጸም የሚችል አመራር በተገቢው ማጥራትና መልሶ የማደራጀት ስራዎች ተሰርተዋል ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። ‎ ‎በመግለጫቸው በብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት በተቀመጡ አቅጣጫዎች መሠረት ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ያሉት አመራሮች የግምገማና የምዘና መድረክ በጥብቅ ዲስፕሊን በመምራት አመራሩን በተገቢው መመዘን መቻሉን አስታውሰዋል። ‎ ‎ግምገማው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ወጣቶች ክንፍ ልዑክ የወጣት ለወጣት ግንኙነት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን እያካሄደ ነው

የፌደራል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በካፋ ዞን፣ቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በካፋ ዞን፣ቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። ልዑካን ቡድኑ በኢትዮጵያ የግብርና…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ ለመወያየት፣ ስብሰባ ጀምረናል።Tech

Koreen Hojii Raawwachiiftuu Paartii Badhaadhinaa dhimmoota biyyaa garaagaraafi ajandaawwan paartii addaddaarratti marii’achuuf walgahii taa’uu eegaleera.

Read More

በ90 ቀናት ውስጥ ሀሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ የክልሉን ከፍታ የሚያረጋግጥና የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ተግባራት በልዩ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በ90 ቀናት ውስጥ የፓርቲና የመንግስት ተግባራትንና የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት ከካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ከአቶ እንዳሻው ከበደ ጋር የውል ስምምነት ፈጽመዋል። በውል ስምምነት ስነ ስርዓት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ እንደገለጹት በዘጠና ቀናት ውስጥ የብልጽግና እሳቤዎችን በላቀ ብቃት ተግባራዊ በማድረግ የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት ይጠበቃል…

Read More

የኢትዮጵያ የኢንደስትሪ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ እየተራመደ ይገኛል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የሁለት ክፍሎች ቃለምልልስ ኢትዮጵያ የአዲሱ ዘመን የኢንደስትሪ መስፋፋትን እንዴት እየበየነች እንደሆነ አብራርተዋል። የመጀመሪያውን ክፍል ማክሰኞ ሚያዚያ 6/ 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 2:30 ይጠብቁ።

Read More

የፓርቲና የመንግስት ግቦችን ለማሳካት አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት፦አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የድጋፍና ክትትል ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን በሚያካሂዳቸው የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች የድጋፍና ሱፐርቪዥን ዙሪያ ከሸካ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቴፒ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ተሰማ በፓርቲ እና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ከዳር ለማድረስና ውጤታማነትን በላቀ ደረጃ ለማረጋገጥ ድጋፋዊ የሱፐርቪዥን ስራዎች ሚናው የጎላ መሆኑን…

Read More

የኢትዮጵያ የኢንደስትሪ ጉዞ አዲስ ምዕራፍ እየተራመደ ይገኛል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት የሁለት ክፍሎች ቃለምልልስ ኢትዮጵያ የአዲሱ ዘመን የኢንደስትሪ መስፋፋትን እንዴት እየበየነች እንደሆነ አብራርተዋል። የመጀመሪያውን ክፍል ማክሰኞ ሚያዚያ 6/ 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 2:30 ይጠብቁ።

Read More