The Pre-Industrial Foundations

Before the 18th century, technology was primarily focused on human survival, agriculture, and the transmission of knowledge. The Middle Ages & Renaissance (450 – 1750 CE): This era saw the development of the mechanical clock, the compass, and windmills. The most transformative invention was Johannes Gutenberg’s printing press (c. 1450), which triggered an information explosion…

Read More

የፓርቲና የመንግስት ግቦችን ለማሳካት አመራሩ በቁርጠኝነት መስራት አለበት፦አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የድጋፍና ክትትል ሱፐርቪዥን ቡድን በሸካ ዞን በሚያካሂዳቸው የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች የድጋፍና ሱፐርቪዥን ዙሪያ ከሸካ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቴፒ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ተሰማ በፓርቲ እና በመንግስት የተቀመጡ ግቦችን ከዳር ለማድረስና ውጤታማነትን በላቀ ደረጃ ለማረጋገጥ ድጋፋዊ የሱፐርቪዥን ስራዎች ሚናው የጎላ መሆኑን…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች እና በልዩ ልዩ የፓርቲ አጀንዳዎች ላይ ለመወያየት፣ ስብሰባ ጀምረናል።Tech

Koreen Hojii Raawwachiiftuu Paartii Badhaadhinaa dhimmoota biyyaa garaagaraafi ajandaawwan paartii addaddaarratti marii’achuuf walgahii taa’uu eegaleera.

Read More

‎በብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ እመርታዊ ለውጥ በማምጣት የማህበረሰቡን ህይወት በተጨባጭ ሊቀይር በሚችል መልኩ በቁርጠኝነት መስራት ይገባል፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ “በሚል ሀሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የከፍተኛና መካከለኛ አመራር ስልጠና ለቀጣይ ተልዕኮ ዝግጁነት በመፍጠር በስኬት ተጠናቋል። ‎ ‎በስልጠናው ማጠቃለያ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንዳሉት እንደ ሀገር በብዝሃ ዘርፍ ላይ እመርታዊ ለውጥ በማስመዝግብ የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል። ‎ ‎እስካሁን የተገኙ ውጤቶችን…

Read More

የክልሉ መንግሥት ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት ለሁለንተናዊ ለውጥ ይሰራል:- አቶ ፍቅሬ አማን

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራ እንዲቀጥል በማድረግ ብቁ ዜጋን ለማፍራት ያለመ ከክልሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና የባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን በውይይቱ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ እስካሁኑ ጉዞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዋጽኦ የጎላ እንደነበርና ይህንን ግንኙነት አጠናክሮ ለማስቀጠል…

Read More

በ90 ቀናት ውስጥ ሀሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ የክልሉን ከፍታ የሚያረጋግጥና የህዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ተግባራት በልዩ ትጋትና ቁርጠኝነት መስራት ያስፈልጋል ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በ90 ቀናት ውስጥ የፓርቲና የመንግስት ተግባራትንና የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት ከካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ከአቶ እንዳሻው ከበደ ጋር የውል ስምምነት ፈጽመዋል። በውል ስምምነት ስነ ስርዓት የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ እንደገለጹት በዘጠና ቀናት ውስጥ የብልጽግና እሳቤዎችን በላቀ ብቃት ተግባራዊ በማድረግ የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት መስራት ይጠበቃል…

Read More

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የህዝብ ለህዝብ ትስስር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ እንዲሰሩ ተጠየቀ።

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራ እንዲቀጥል በማድረግ ብቁ ዜጋን ለማፍራት ያለመ የውይይት መድረክ ከክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ ፣ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ ፣እንዲሁም ከክልሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና የባለድርሻ አካላት በተገኙበት የምምክር መድረክ ተካሂዷል። በውይይቱ፥ በክልሉ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ነባራዊ ሁኔታን የሚዳስስ ሪፖርት ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በዩኒቨርስቲዎች ተግባራዊ…

Read More