ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የህዝብ ለህዝብ ትስስር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ እንዲሰሩ ተጠየቀ።

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራ እንዲቀጥል በማድረግ ብቁ ዜጋን ለማፍራት ያለመ የውይይት መድረክ ከክልሉ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ ፣ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ ፣እንዲሁም ከክልሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና የባለድርሻ አካላት በተገኙበት የምምክር መድረክ ተካሂዷል። በውይይቱ፥ በክልሉ የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ነባራዊ ሁኔታን የሚዳስስ ሪፖርት ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በዩኒቨርስቲዎች ተግባራዊ…

Read More

የክልሉ መንግሥት ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በመቀናጀት ለሁለንተናዊ ለውጥ ይሰራል:- አቶ ፍቅሬ አማን

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራ እንዲቀጥል በማድረግ ብቁ ዜጋን ለማፍራት ያለመ ከክልሉ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮችና የባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን በውይይቱ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት በክልሉ እስካሁኑ ጉዞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አስተዋጽኦ የጎላ እንደነበርና ይህንን ግንኙነት አጠናክሮ ለማስቀጠል…

Read More