ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ።
ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። የክልሉን ሁለንተናዊ ገጽታ የሚቀይሩና የሕዝቡን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች ቀንና ሌሊት በተፋጠነ ፍጥነት እየተገነቡ እንደሚገኝ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል። ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በቦንጋ…

